BILAL TUBE NEWS ENGLISH

  • SUNDAY, 11 MARCH 2012 ሙስሊሙ ኅብረተሰብ በአፍራሽ ኃይሎች ብዥታ እንደተፈጠረበት የኡላማዎች ምክር ቤት አስታወቀ

    SUNDAY, 11 MARCH 2012 00:00 BY HAILE MULU HITS: 642 ethiopian reporter news - ‹‹አገሩ እየተበጠበጠ ያለው ከውጭ በሚመጣ ዕርዳታ ነው›› የኢትዮጵያ ኡላማዎች ምክር ቤት ፕሬዚዳንት - ‹‹የፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር ጥያቄያችንን አልመለሰም›› የሙስሊም ማኅበረሰቡ ተወካዮች ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት በተለያዩ ቦታዎች እየሰጠ ያለውን ሥልጠና በማስመልከት በአንዳንድ ኃይሎች የሚናፈሰው አሉባልታ፣ በሙስሊሙ ኅብረተሰብ ላይ ብዥታ የፈጠረ መሆኑን የኢትዮጵያ ኡላማዎች ምክር ቤት ገለጸ፡፡ የኡላማዎች ምክር ቤቱ ትናንት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳስታወቀው፣ በአዲስ አበባ ከተማና በተለያዩ ክልሎች እየተሰጠ ያለው ሥልጠና የሙስሊሙን የዲን ዕውቀት ለማጐልበት ታስቦ ትክክለኛውን መንገድ እንዲይዙ ለማድረግ የተከናወነ እንጂ፣ አንዳንድ ወገኖች እንደሚሉት ሌላ እምነት ለመስበክ አይደለም፡፡ የኡላማዎች ምክር ቤት በኡላማዎች የሚሰጠውን ትምህርት የተከታተለ መሆኑን የገለጹት የምክር ቤቱ ዋና ጸሐፊ ሼክ ኢዘዲን አብዱልአዚዝ፣ በትምህርት ሒደቱ ላይ በጠቅላላው ማስረጃ ተደርገው የተጠቀሱት ከቁራን፣ ከሀዲስ ከኢጅማዕና ከአራቱ መዛሂብ መሪዎች መሆኑን አስረድተዋል፡፡ ሥልጠናው እየተሰጠ ያለውም በፈቃደኝነት መሆኑን አክለው ገልጸዋል፡፡ ዋና ጸሐፊው እንዳሉት፣ ሥልጠናውን በአሁኑ ጊዜ መስጠት ያስፈለገበት ምክንያት ነብዩ መሐመድ እንደገለጹት አፍራሽ የሆኑ አስተሳሰቦች፣ ብቃትና ዕውቀት የሌላቸው፣ ያለፉትን ኡላማዎች የሚያጣጥሉ ሰዎች የሚመጡበት ወቅት በመሆኑ ነው፡፡ ‹‹ሙስሊሙ ኅብረተሰብ ቀደም ሲል የነበሩትን ብርቅዬ ኡላማዎችን ፈለግ እንዲከተል ለማድረግ ታስቦ እንጂ፣ አዲስ እምነት የመጣ አለመሆኑን ሊያውቅ ይገባል፤›› ብለዋል፡፡ በኡላማዎች ምክር ቤት የፈተዋ ዘርፍ ኃላፊ ሼክ ሙፍቲ አብዱልቃድር በበኩላቸው፣ በአሁኑ ጊዜ አገሩ እየተበጠበጠ ያለው ከውጭ በሚመጣ ዕርዳታ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ በአሁኑ ወቅት በተለያዩ የአገሪቱ ክልሎች ትምህርት እየሰጡ ያሉት ኡላማዎች ከቁራንና ከሀዲስ ውጪ የተለየ ነገር ይዘው አለመምጣታቸውን የገለጹት ሼክ ሙፍቲ፣ በውጭ የገንዘብ ዕርዳታ የሚሽከረከሩት አንዳንድ ወገኖች የፈለጉትን ነገር ስላላገኙ ‹‹ኡላማዎች አዲስ ዲን (አስተምህሮ) ይዘው መጥተዋል፤›› በማለት ሙስሊሙን ኅብረተሰብ ብዥታ ውስጥ የከተቱት መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአወሊያ ትምህርት ቤት የሚሰበሰቡ ሙስሊሞች የእስልምና ምክር ቤቱ አስገድዶ እያስተማረ ነው የሚል ቅሬታ ሲያቀርቡ ቆይተዋል፡፡ የኡላማዎች ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼክ መሐመድ ሀሰን ግን የእስልምና ምክር ቤቱ ትምህርት የሚሰጠው በፈቃደኝነት መሆኑን ይናገራሉ፡፡ ‹‹ኢትዮጵያ ውስጥ በርካታ ኡላማዎች እያሉ ለምን ከሊባኖስ መሻሂዎችን አስመጣችሁ?›› በሚል ለቀረበላቸው ጥያቄ ሲመልሱም፣ ትክክለኛ ትምህርት እስካስተማሩ ድረስ ከየትም አገር ኡላማዎች መጥተው ቢያስተምሩ የሚያስከትለው ችግር እንደማይኖር ገልጸዋል፡፡ በቀጣይም ከሊባኖስ ብቻ ሳይሆን ከሌሎች አገሮች የሚመጡ ኡላማዎች ሊኖሩ እንደሚችሉ አመልክተዋል፡፡ ‹‹የእስልምና ምክር ቤት ምርጫ መካሄድ አለበት፣ የአወሊያ ትምህርት ቤትም በመጅሊስ መተዳደር የለበትም፤›› በሚል በተደጋጋሚ እየቀረበ ያለውን ጥያቄ በተመለከተ ማብራሪያ የሰጡት የኡላማዎች ምክር ቤት ዋና ጸሐፊ ሼክ ኢዘዲን አብዱልአዚዝ፣ ጥር 9 ቀን 2004 ዓ.ም. በተካሄደው የእስልምና ምክር ቤቱ ስብሰባ ምርጫ መካሄድ እንዳለበት መወሰኑንና ለዚህም ቅድመ ዝግጅት እየተካሄደ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡ አወሊያ ትምህርት ቤት ግን እንደ ሌሎች ትምህርት ቤቶችና መስጂዶች ሁሉ በመጅሊስ መተዳደር ያለበት መሆኑን አስታውቀዋል፡፡ በተያያዘ ዜና በብዙ ሺሕ በሚቆጠሩ ሙስሊሞች ተወክለናል የሚሉ የኮሚቴ አባላት ለፌዴራል ጉዳዮች ያቀረቧቸው ጥያቄዎች ያልተመለሱላቸው መሆኑን አስታወቁ፡፡ በተከታታይ ለዘጠነኛ ሳምንት በአወሊያ ትምህርት ቤት በተካሄደው የጁማ ሶላት ተገኝተው ሪፖርት ያቀረቡት የኮሚቴ አባላት ለሙስሊም ማኅበረሰቡ እንደገለጹት፣ ‹‹የእስልምና ምክር ቤቱ እያስገደደ ማስተማሩን ያቁም፣ የመጅሊስ ምርጫ መካሄድ አለበት፤ አወሊያ ትምህርት ቤት የሕዝብ በመሆኑ በመጅሊስ ሥር መሆን የለበትም፤›› የሚሉ የመደራደሪያ ነጥቦች የቀረቡለት ፌዴራል ጉዳዮች አጥጋቢ ምላሽ መስጠት አልቻለም ይላሉ፡፡ እነኝሁ ተወካዮች እንደሚሉት፣ ፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር ምርጫ ይካሄዳል ቢልም መቼና እንዴት እንደሚካሄድ አልገለጸም፤ አወሊያ ትምህርት ቤትም በተመረጡ የቦርድ አባላት ይተዳደራል ቢልም ቦርዱ ውስጥ ማን እንደሚካተት በግልጽ አልተናገረም፡፡ አህበሽ የተባለው አስተምህሮም አዲስ ነገር ባለመሆኑ በፈቃደኝነት ማስተማሩ ይቀጥላል ብለዋል፡፡ ‹‹ለፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር ያቀረብነው ጥያቄ በቂ ምላሽ አላገኘም፤›› ያሉት ተወካዮቹ፣ ፌዴራል ጉዳዮች የመንግሥት አካል እንጂ መንግሥት ባለመሆኑ በቀጣይ የሙስሊም ማኅበረሰቡን ጥያቄ ይዘው ወደ ፓርላማ፣ ወደ ጠቅላይ ሚኒስትር ቢሮና ወደሌሎች የሚመለከታቸው አካላት በመውሰድ ሰላማዊ ትግል እንደሚያካሂዱ አስታውቀዋል፡፡ በአዲስ አበባና በተለያዩ ክልሎች በሚገኙ ሙስሊሞች በተፈረመ ፒቲሽን ውክልና አለን የሚሉት እነኝሁ የኮሚቴ አባላት፣ ከፌዴራል ጉዳዮች ጋር ሳይስማሙ እንደተስማሙ ተደርጐ በሚዲያ መግለጫ መሰጠቱን በመቃወም ለፌዴራል ጉዳዮች ደብዳቤ የጻፉ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡ ለሚኒስቴር መሥርያ ቤቱ የጻፉትንም ደብዳቤ በአወሊያ ትምህርት ቤት ለተሰበሰቡት የሙስሊም ማኅበረሰብ አባላት ማንበባቸውንም አስታውቀዋል፡ bilal tube comment >> we are asking who is ethiopain ulema mekerebet they are same mejils enesu rasachewu meweged albeachew፡ Read more
  • Earliest Known Chinese Translation Of The Qur’an Discovered

    Earliest Known Chinese Translation of the QurMuslim culture researchers in China’s northwestern Gansu province said they have found the earliest Chinese version of the Qur’an, a handwritten copy completed in 1912.

    Before the 1912 version was found, experts believed the earliest complete Chinese version of the Qur’an was the one produced and published in Beijing in 1927.

    The newly discovered manuscript translation, found among old archives by researchers with the Muslim Culture Institute of Lanzhou University, is believed to have been translated into Chinese by Sha Zhong and Ma Fulu, two noted imams and Arabic calligraphers in Lanzhou, said Ding Shiren, head of the institute.

    Sha and Ma began translating the Qur’an in 1909 and completed their work in 1912, Ding said.

    Sha then copied out the Chinese text and made three handwritten books, which were widely used in Lanzhou.

    Ding said two other Chinese versions of the Koran were finished in Gansu in the 20th century.

    Ding and his colleagues are still making a comparative study of the three versions.

    He said the translation by Sha and Ma is faithful to the Arabic version, though parts of the Chinese text used Lanzhou dialect.

    Experts say Islam was introduced to China in the Tang Dynasty (618-907). But early Chinese Muslim scholars did not translate the Koran, out of fear they might misinterpret its text, Ding said

    Read more
  • Secret £14million Bible In Which ‘Jesus Predicts Coming Of Prophet Muhammad’ Unearthed In Turkey

    A secret Bible in which Jesus is believed to predict the coming of the Prophet Muhammad to Earth has sparked serious interest from the Vatican.

    Pope Benedict XVI is claimed to want to see the 1,500-year-old book, which many say is the Gospel of Barnabas, that has been hidden by the Turkish state for the last 12 years.

    The £14million handwritten gold lettered tome, penned in Jesus’ native Aramaic language, is said to contain his early teachings and a prediction of the Prophet’s coming.

    Secret Bible: The 1,500-year-old tome was is said to contain Jesus' early teachings and a prediction of the Prophet's comingSecret Bible: The 1,500-year-old tome was is said to contain Jesus’ early teachings and his prediction of the Prophet’s coming

    Ancient: The leather-bound text, written on animal hide, was discovered by Turkish police during an anti-smuggling operation in 2000Ancient: The leather-bound text, written on animal hide, was discovered by Turkish police during an anti-smuggling operation in 2000

    The leather-bound text, written on animal hide, was discovered by Turkish police during an anti-smuggling operation in 2000.

    It was closely guarded until 2010, when it was finally handed over to the Ankara Ethnography Museum, and will soon be put back on public display following a minor restoration.

    A photocopy of a single page from the handwritten ancient manuscript is thought to be worth £1.5million

    Turkish culture and tourism minister Ertugrul Gunay said the book could be an authentic version of the Gospel, which was suppressed by the Christian Church for its strong parallels with the Islamic view of Jesus.

    He also said the Vatican had made an official request to see the scripture – a controversial text which Muslims claim is an addition to the original gospels of Mark, Matthew, Luke and John.

    In line with Islamic belief, the Gospel treats Jesus as a human being and not a God.

    Serious interest: The Vatican, under Pope Benedict XVI, is said to want to see the recently re-discovered BibleSerious interest: The Vatican, under Pope Benedict XVI, is said to want to see the recently re-discovered Bible

    Historic: The £14million handwritten gold lettered tome is penned in Jesus' native Aramaic languageHistoric: The £14million handwritten gold lettered tome is penned in Jesus’ native Aramaic language

    It rejects the ideas of the Holy Trinity and the Crucifixion and reveals that Jesus predicted the coming of the Prophet Muhammad.

    In one version of the gospel, he is said to have told a priest: ‘How shall the Messiah be called? Muhammad is his blessed name’.

    WHO WAS ST BARNABAS?

    Born in Cyprus as Joseph, Barnabas was an Early Christian later named an apostle.

    His story appears in the Acts of the Apostles, and Paul mentions him in some of his epistles.

    The date, place, and circumstances of his death are historically unverifiable.

    But Christian tradition states that he was martyred at Salamis, Cyprus.

    He is traditionally identified as the founder of the Cypriot Church, with his feast day on June 11.

    And in another Jesus denied being the Messiah, claiming that he or she would be Ishmaelite, the term used for an Arab.

    Despite the interest in the newly re-discovered book, some believe it is a fake and only dates back to the 16th century.

    The oldest copies of the book date back to that time, and are written in Spanish and Italian.

    Protestant pastor İhsan Özbek said it was unlikely to be authentic.

    This is because St Barnabas lived in the first century and was one of the Apostles of Jesus, in contrast to this version which is said to come from the fifth or sixth century.

    He told the Today Zaman newspaper: ‘The copy in Ankara might have been written by one of the followers of St Barnabas.

    ‘Since there is around 500 years in between St Barnabas and the writing of the Bible copy, Muslims may be disappointed to see that this copy does not include things they would like to see.

    ‘It might have no relation with the content of the Gospel of Barnabas.’

    Theology professor Ömer Faruk Harman said a scientific scan of the bible may be the only way to reveal how old it really is

    Read more

Latest Articles

Most Popular