meninges yemuslimu bale weleta yehunuten comitewoch besheber wenjlo aserachewu

የህዝበ ሙስሊሙ መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት የሆኑት
ረዳት ፕሮፌሰር አደም ካሚል, 
የታሪክ ምሁሩ ኡስታዝ አህመዲን ጀበል , 
ኡስታዝ አህመድ ሙስጠፉ
 ሼህ መከተ ሞሄ, 
ሼህ ሱልጣን እና
ኡስታዝ ጀማል ያሲን 
እንዲሁም የቄራ ሰላም መስጂድ ምክትል ኢማም ኡስታዝ ሰኢድ አሊ
, ኡስታዝ ኑሩ ቱርኪ የሙስሊሞች
 ጉዳይ መፅኤት ዎና አዘጋጁ ዩሱፍ ጌታቸዉ
 በሽብርተኝነት ፍርድ ቤት ተከሰሱ!! ዛሬ በአራዳ ክ/ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የቀረቡ ሲሆን አቃቤ ህግና ፖሊስ በሽብርተኝነት ክስ እንደመሰረተባቸዉ ለማወቅ ተችሏል:: ተጨማሪ የምርመራ ጊዜም አቃቤ ህጉ ለፍርድ ቤቱ የ28 ቀነ ቀጠሮ ጠይቆባቸዎል:: ያ ጀምአ የኡማዉ ብርሃኖችን በሀሰተኛ ዉንጀላ በእስር ቤት አጉሮ ሊጨርሳቸዉ ነዉ!! ኧረ በዱአ 
Be the first to comment

Related Articles

Latest Articles

Most Popular